የ20ኛ ዓመት የፌዴሬሽናችን ክብረ በዓል ላይ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ስማቸው በደማቁ የታሪክ ማህደር ላይ ተፅፎ የሚገኘውን ለ60 ዓመታት ያህል ከተጫዋችነት እስከ ኢተርናሽናል አልቢተርነት ከኮሚሽነርት እስከ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳኝት በማገልገል በስፖርት ቤተሰቡ ዘንድ በክብር የሚታወሱትን ኢንተርናሽናል አልቢትር ጋሽ ጌታቸው ገ/ማርያምን የክብር እንግዳችን አድርገን የጋበዝን መሆኑን ስንገልፅ ኩራትም ክብርም ይሰማናል ። …
Ethiopian Sports & Culture Federation in Europe (ESCFE), founded in 2002, is a non-profit organization dedicated to promote the rich Ethiopian culture and heritage as well as build positive environment within Ethiopian-European communities in Europe.
Copyright © 2023 ESCFE by ESCFE Media IT Team.