በጀግናዋ የኢትዮጵያ ልጅ በአትሌት ደራርቱ ቱሉ የሚመራው የኦሎምፒክ ኮሚቴ ቡድን በሰላም አምስተርዳም ገብቶዋል ።

እንግዶቻችንን ኢንተርናሽናል ዳኛ በአምላክ ተሰማ እና አቶ አካለወር ሳልልህ (አክሻ) በሰላም ገብተዋል ።

በአምላክ ለESCFE ስራ ዓመራር ላመጣህልን ስጦታ ከልብ እናመሰግናለን ።

እንኳን ደህና መጣችሁልን።