በተለያዩ ዓለማት በመዘዋወር በትላልቅ መድረኮች ላይ አስገራሚ ብቃታቸውን ባሳዩ ታዳጊዎች የተዋቀረው የሰርከስ ባሕር ዳር ቡድን 18ኛውን የኢትዮጵያዊያን ስፖርት እና ባሕል ፌዴሬሽን በአውሮፖ ፌስቲቫል ለማድመቅ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ይገኛል ።